የጠ. ሚ መለስ ዜናዊ ዜና ዕረፍት
አቶ መለስ ለ 1 አመት ያህል ጤናቸው ታውኮ መቆየቱንና ባለፉት 10 ሳምንታትም በውጭ ሃገር የህክምና ክትትል ሲደረግላቸው መቆየቱን አቶ በረከት ተናግረዋል ። አቶ መለስ ዜናዊ በሐምሌ ወር ለህክምና ቤልጂግ የሚገኝ ሆስፒታል መግባታቸው ሲዘገብ የህመማቸው ምንነት ግን አልተነገረም
አቶ መለስ ለ 1 አመት ያህል ጤናቸው ታውኮ መቆየቱንና ባለፉት 10 ሳምንታትም በውጭ ሃገር የህክምና ክትትል ሲደረግላቸው መቆየቱን አቶ በረከት ተናግረዋል ። አቶ መለስ ዜናዊ በሐምሌ ወር ለህክምና ቤልጂግ የሚገኝ ሆስፒታል መግባታቸው ሲዘገብ የህመማቸው ምንነት ግን አልተነገረም