የደቡብ አፍሪቃ ማዕድን ሠራተኞች

ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ፣ ፕላቲነም ማዕድን በሚወጣበት ሥፍራ ፤ የደመወዝ ጭማሪ በጠየቁ ሠራተኞች ላይ ፖሊስ ትናንት ከቀትር በኋላ፣ በከፈተው ሩምታ ተኩስ 18 ያህል ሠራተኞች ህይወታቸውን አጥተዋል። ድርጊቱ፣ በሰፊው እያነጋገረ ነው ፣ በሥራው