ዜድቲኢ ኩባንያ እና ከስራ የተሰናበቱት ሰራተኞቹ

ዜድቲኢ ( ኤችኬ ) ሊሚትድ ኢትዮጵያ ከተባለዉ የቻይና ኩባንያ በተለይ በፅዳት እና በምግብ አብሳይነት የተሰማሩ 59 የሚሆኑ ሠራተኞች ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ከስራ ገበታቸው ተሰናብተዋል።