ዳግም ድል በለንደኑ ኦሎምፒክ
ትናንት ምሽት በተካሄደው የለንደኑ ኦሎምፒክ የ5000 ሜትር የሩጫ ውድድር መሰረት ደፋር አሸናፊ በመሆን ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ወርቅ አስገኘች። የ10000 ሜትር የወርቅ ባለድሏ ጥሩነሽ ዲባባ በበኩሏ በትናንቱ ውድድር ሶስተኛ በመውጣት ለሐገሯ ተጨማሪ የነሐስ ሜዳይ አስገኝታለች።
ትናንት ምሽት በተካሄደው የለንደኑ ኦሎምፒክ የ5000 ሜትር የሩጫ ውድድር መሰረት ደፋር አሸናፊ በመሆን ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ወርቅ አስገኘች። የ10000 ሜትር የወርቅ ባለድሏ ጥሩነሽ ዲባባ በበኩሏ በትናንቱ ውድድር ሶስተኛ በመውጣት ለሐገሯ ተጨማሪ የነሐስ ሜዳይ አስገኝታለች።