የአሜሪካና የቻይና ፉክክር በአፍሪቃ

የዩናይትድ እስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሂልሪ ክሊንተን፤ በ 11 ቀናት ውስጥ 7 የአፍሪቃ አገሮችን ጎብኝተዋል። ወደ ናይጀሪያ ብቅ ያሉት ክሊንተን የአፍሪቃውን ዙር ጉብኝታቸውን የሚደመደሙት ነገ ነው። ክሊንተን በጉዞአቸው፤ የአፍሪቃን መንግሥታት፣ «ማልማት ሳይሆን መቦጥቦጥ ከሚወዱ ተባባሪ መንግሥታት ተጠንቀቁ »