የመን የነበሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች

በኢትዮጵያ መንግሥትና IOM በሚል ምሕፃረ-ቃል በሚጠራዉ ዓለም አቀፍ የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት አማካይነት ወደ ሐገራቸዉ የተመለሱት ስደተኞች በየመን አቋርጠዉ ወደ ተለያዩ አረብ ሐገራት ለመግባት ያለሙ ነበሩ።

በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ የመን ተሠደዉ የነበሩ በመቶ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዉያን ሰሞኑን ወደ ሐገራቸዉ ተመልሰዋል። በኢትዮጵያ መንግሥትና IOM በሚል ምሕፃረ-ቃል በሚጠራዉ ዓለም አቀፍ የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት አማካይነት ወደ ሐገራቸዉ የተመለሱት ስደተኞች በየመን አቋርጠዉ ወደ ተለያዩ አረብ ሐገራት ለመግባት ያለሙ ነበሩ።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ እንደዘገበዉ ካለፈዉ ሳምንት ማብቂያ ጀምሮ ከአምስት መቶ በላይ ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች አዲስ አበባ ገብተዋል።ዝር ዝሩን እነሆ።

[podcast]http://radio-download.dw.de/Events/dwelle/dira/mp3/amh/6A720849_1_dwdownload.mp3[/podcast]