የአፍሪካ ኅብረት ሲገመገም

ዶ/ር መሐሪ ታደለ ማሩ በደኅንነት ጥናት ኢንስቲትዩት የግጭት መከላከልና አደጋ ትንታኔ ክፍል ፕሮግራም ሥራ አስኪያጅ ናቸው፡፡ ሦስተኛ ዲግሪያቸውን በዓለም አቀፍ ሕግ በጀርመን ከጅሰን ዩኒቨርሲቲ ሠርተዋል፡፡