የሁለቱ የሱዳን መንግሥታት ውዝግብ

የተመድ እና የአፍሪቃ ህብረት ሱዳንና ደቡብ ሱዳን በመካከላቸው ለቀጠለው ልዩነት መፍትሄ እንዲያስገኙ ያስቀመጡት የመጨረሻ የቀን ቀጠሮ የፊታችን ሀሙስ እአአ ነሀሴ ሁለት ያልፋል። ሁለቱን ሀገሮች የሚያወዛግቡዋቸው ብዙ ጉዳዮች ናቸው።