የዓለም የኤድስ ጉባኤ
ላለፉት ሰላሳ ዓመታት HIV/AIDS በዓለማችን ከ30 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ፈጅቷል። ዓለም ዓቀፍ የኤድስ ጉዳኤ በዩናይትድ ስቴትስዋ ዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ከእሁድ ጀምሮ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ይህ ጉባኤ ከሁለት አስርት ዓመታት በፊት በዚችዉ
ላለፉት ሰላሳ ዓመታት HIV/AIDS በዓለማችን ከ30 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ፈጅቷል። ዓለም ዓቀፍ የኤድስ ጉዳኤ በዩናይትድ ስቴትስዋ ዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ከእሁድ ጀምሮ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ይህ ጉባኤ ከሁለት አስርት ዓመታት በፊት በዚችዉ