የሙስሊሞች ተቃዉሞና ሰብዓዊ መብት በኢትዮጵያ
ወራት ያስቆጠረዉ የኢትዮጵያ ሙስሊም ምዕመናን አቤቱታና ሰላማዊ ተቃዉሞ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ደረጃዉ ከፍ እያለ መሄዱ እየተዘገበ ነዉ። ባለፈዉ ሳምንት ማለቂያ ቅዳሜ የመንግስት ፀጥታ ኃይሎች መንግስት በሃይማኖታችን ጣይቃ ገብቷል ካሉ ሙስሊም
ወራት ያስቆጠረዉ የኢትዮጵያ ሙስሊም ምዕመናን አቤቱታና ሰላማዊ ተቃዉሞ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ደረጃዉ ከፍ እያለ መሄዱ እየተዘገበ ነዉ። ባለፈዉ ሳምንት ማለቂያ ቅዳሜ የመንግስት ፀጥታ ኃይሎች መንግስት በሃይማኖታችን ጣይቃ ገብቷል ካሉ ሙስሊም