ፍትሕ ጋዜጣ መታገድ

የጋዜጣዉ አዘጋጆች በየሳምንቱ ሐሙስ እንደሚያደርጉት ሁሉ ባለፈዉ ሳምንት ሐሙስም ጋዜጣቸዉን ለማሳተም ወደ ብርሐንና ሠላም ማተሚያ ቤት ላኩ።ማተሚያ ቤቱን መንግሥት ነዉ የሚቆጣጠረዉ።ግን ያዉ እንደተለመደዉ ጋዜጠኞቹ፥ አምደኛ-አምባቢዎችም ፍትሕን አርብ ቀን ጠበቁ።የለችም