‹‹አንድ ፊሊፒን ለሚቀጥር ኢትዮጵያዊ ይመረቃል››

ልማት ባንክ ፊት ለፊት ቆማ ወደ ተክለሃይማኖት የሚወስደው መንገድ የትኛው እንደሆነ ትጠይቃለች፡፡ ዕድሜዋ ከአሥራ አምስት አልያም ከአሥራ ስድስት እንደማይበልጥ ማንም አይቷት መገመት ይችላል፡፡