የቻይና እና የአፍሪቃ ግንኙነት

ቻይና ለአፍሪቃ ሀገራት በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት የሚከፈል ሀያ ቢልየን ዶላር ብድር እንደምትሰጥ አስታወቀች። ቻይና ይህን ያስታወቀችው በቤይዢንግ በተከፈተው የቻይናና የአፍሪቃ መድረክ ላይ ነበር።