ስለ አቶ መለስ የጤና ሁኔታ የመንግስት መግለጫ
በህመም ሳቢያ የዕረፍት ጊዜ እንዲወስዱ ሀኪም እንዳዘዘላቸው የተነገረላቸው የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ፣ በሌሉበት አገሪቱን የሚያስተዳድራት ማን ነው የሚል ጥያቄ መቅረቡን ፣ የፖለቲካ ተንታኞች በዛሬው ዕለት ገለጡ።
በህመም ሳቢያ የዕረፍት ጊዜ እንዲወስዱ ሀኪም እንዳዘዘላቸው የተነገረላቸው የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ፣ በሌሉበት አገሪቱን የሚያስተዳድራት ማን ነው የሚል ጥያቄ መቅረቡን ፣ የፖለቲካ ተንታኞች በዛሬው ዕለት ገለጡ።