ስለ አቶ መለስ የጤና ሁኔታ የመንግስት መግለጫ

በህመም ሳቢያ የዕረፍት ጊዜ እንዲወስዱ ሀኪም እንዳዘዘላቸው የተነገረላቸው የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ፣ በሌሉበት አገሪቱን የሚያስተዳድራት ማን ነው የሚል ጥያቄ መቅረቡን ፣ የፖለቲካ ተንታኞች በዛሬው ዕለት ገለጡ።