የአዲስ አበባ ከተማ ማስተር ፕላን እንዲከለስ ተወሰነ
በውድነህ ዘነበ
የአዲስ አበባ ከተማ ማስተር ፕላን ከወጣ በዚህ ዓመት አሥረኛ ዓመቱን በማስቆጠሩና የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈ በመሆኑ በድጋሚ እንዲከለስ ካቢኔው ውሳኔ አሳለፈ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ማስተር ፕላን ከወጣ በዚህ ዓመት አሥረኛ ዓመቱን በማስቆጠሩና የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈ በመሆኑ በድጋሚ እንዲከለስ ካቢኔው ውሳኔ አሳለፈ፡፡