የትናንቱ ብይንና የእንድነት መግለጫ

በእነ አቶ አንዷለም አራጌ የክስ መዝገብ በትናንትናው እለት በ24 ተከሳሾች ላይ የተሰጠውን የጥፋተኝነት ብይን እንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ በጥብቅ አወገዘ ። ፓርቲው ዛሬ ባወጣው መግለጫ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ ፍርድ ቤቶች ነፃነት የሌላቸው ተቋማት