እነ እስክንድር ነጋ አለም በቃ ተፈረደባቸው Ethiopia Zare June 27, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship Ethiopia Zare (ረቡዕ ሰኔ 20 ቀን 2004 ዓ.ም. june 27, 2012)፦ በእነ አንዷለም አራጌ የክስ መዝገብ በአወዛጋቢው የሽብርተኝነት አዋጅ ጋር በተያያዘ ከመስከረም ወር ጀምሮ በማሰቃያነቱ በሚታወቀው የማእከላዊ እስር ቤትና በቃሊቲ የቆዩት ተከሳሾች የአለም በቃ ፍርድ ተፈረደባቸው።