የፍርድ ዉሳኔና የመብት ተሟጋቾች

የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት የአሸባሪነት ክስ የተመሠረተባቸዉ 24 ተጠርጣሪዎች ጥፋተኛ ናቸዉ ሲል በይኗል። ከመካከላቸዉ ካለፈዉ መስከረም ወር አንስቶ እስር ላይ የሚገኙ ተጠርጣሪዎች ጉዳይ በተደጋጋሚ ለብይን እየተቀጠረ ዛሬ ላይ ደርሷል።