አፍሪቃና የኢንተርኔት አገልግሎት

ድሮ ፤ ከመካከለኛው ዘመን አንስቶ እስከ 19ኛው ክፍለ ዘመን ከውቅያኖስ በኩል የሚመጣውን ሁሉ ፣ አፍሪቃውያን ለእኩይ ዓላማ እንጂ ለሚበጅ ነገር ይሆናል የሚል እምነት አልነበራቸውም። ለዚህ ደግሞ በቂ ምክንያት እንደነበራቸው ፣ የአፍሪቃውያን