የወለኔ ሕዝብ የማንነት ጥያቄና ለአራተኛ ጊዜ የተደናቀፈው የወሕዴፓ ሕዝባዊ ስብሰባ

የወለኔ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ እሑድ ሰኔ 17 ቀን 2004 ዓ.ም. በመሀል አምባ የጠራው ሕዝባዊ ስብሰባ በፖሊስ ኃይል (ተበትኗል) ተበተነ፡፡