የግብፅ አዲሱ ፕሬዚዳንት
ግብጽ ውስጥ በትልቅ ውጥረት ሲጠበቅ የቆየው የአገሪቱ ሁለተኛ ዙር ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ውጤት በዛሬው ዕለት ተገለጸ። በውጤቱ መሠርት ሆስኒ ሙባራክ በሕዝባዊ ዓመጽ ከሥልጣን ከተወገዱ በኋላ የመጀመሪያው የአገሪቱ ፕሬዚደንት ሊሆኑ የበቁት የእሥላም ወንድማማቾች ፓርቲ ዕጩ ዶክተር ሞሐመድ ሞርሢ ናቸው።
ግብጽ ውስጥ በትልቅ ውጥረት ሲጠበቅ የቆየው የአገሪቱ ሁለተኛ ዙር ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ውጤት በዛሬው ዕለት ተገለጸ። በውጤቱ መሠርት ሆስኒ ሙባራክ በሕዝባዊ ዓመጽ ከሥልጣን ከተወገዱ በኋላ የመጀመሪያው የአገሪቱ ፕሬዚደንት ሊሆኑ የበቁት የእሥላም ወንድማማቾች ፓርቲ ዕጩ ዶክተር ሞሐመድ ሞርሢ ናቸው።