የእውነት ዋጋ

ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም

ለአገርና ለወገን እቆረቆራለሁ፤ ለአገርና ለወገን እቆማለሁ፤ በቃልም ሆነ በተግባር ገለልተኛ ተመልካች አልሆንም ብሎ በቁርጥ የተነሣ ሰው ጨርቄን ማቄን፣ ስሜን አጠፋችሁብኝ፤ ክብሬን አጎደፋችሁብኝ ብሎ ሲበሳጭና ከዚያም አልፎ ወደፍርድ ቤት ሲሄድ ያሳዝናል፤