የቴሌኮም አጠቃቀም ህግና CPJ

ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተዉ CPJ የኢትዮጵያ መንግስት በግለሰብ የቴሌኮም አጠቃቀምን አስመልክቶ ያወጣዉ አዋጅ የጋዜጠኞችን ተግባር ችግር ላይ የሚጥል ነዉ ሲል ስጋቱን ገለፀ። ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ የድርጅቱ የምስራቅ አፍሪቃ አማካሪ ቶም ሮድስ