የህንዱ ኩባንያ 50 ሺሕ ሔክታር መሬት ተረከበ

በውድነህ ዘነበ

የህንዱ ኩባንያ ኤስኤንድፒ ኢነርጂ ሶሉሽን ኩባንያ የቅባት እህሎችንና አዝርዕትን ለማልማት በቤንሻንጉል ጉምዝ 50 ሺሕ ሔክታር መሬት ተረከበ፡፡