የፕሮጀክት ጥናት መጓተት የቴክኒክ ሙያ ኮሌጆች ግንባታን አስተጓጎለ Ethiopian Reporter June 20, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትሐዊ የትምህርት ሥርጭት እንዲኖር ለማድረግ በ2004 በጀት ዓመት በአሥሩም ክፍላተ ከተሞች ሊገነባቸው የነበሩ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጆች፣ በካፒታል ፕሮጀክት ጥናት መጓተት ምክንያት ሳይሳኩ ቀረ፡፡