በእስራኤል ያሉ ኢትዮጲያዊያን በፍርሀት ተውጠዋል

ጠ/ሚ/ር ቤንጃሚን ናታናሁ በድምሩ 25 ሺ አፍሪካዊ ስደተኞች ባስቸኳይ ወደመጡበት እንዲመለሱ አዘዋል!

(ልዩ ሪፖርታዥ)

Ethiopia Zare (እሁድ ሰኔ 3 ቀን 2004 ዓ.ም. june 10, 2012)፦ እስራኤል ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በአገሪቱ ከቅርብ ጊዚያት ወዲህ እየተባባሰ በመጣው ዘረኝነትና የኀይል ርምጃ ሳቢያ በከፍተኛ ፍርሀት ውስጥ መውደቃቸውን የተለያዩ ዓለም አቀፋዊ የዜና አውታራት እየዘገቡ ነው።