በምሥራቃዊ ኮንጎ የቀጠለው ውጊያ
በዴሞክራቲክ የኮንጎ ሬፓብሊክ ምሥራቃዊ አካባቢ በመንግሥቱ ጦር እና ባለፈው ሚያዝያ ወር መጨረሻ የጦር ኃይሉን ለቀው በወጡ ዓማፅያን መካከል በወቅቱ ተጠናክሮ በመካሄድ ላይ የሚገኘው ውጊያ የጠቅላላ አካባቢውን መረጋጋት እንዳያናጋ አሰጋ። ዓማፅያኑን እየረዱ ነው በሚል የሚጠረጠሩ የውጭ ኃይሎች ውዝግቡ ይበልጡን እንዳይባባስ ይህንኑ ርዳታቸውን
በዴሞክራቲክ የኮንጎ ሬፓብሊክ ምሥራቃዊ አካባቢ በመንግሥቱ ጦር እና ባለፈው ሚያዝያ ወር መጨረሻ የጦር ኃይሉን ለቀው በወጡ ዓማፅያን መካከል በወቅቱ ተጠናክሮ በመካሄድ ላይ የሚገኘው ውጊያ የጠቅላላ አካባቢውን መረጋጋት እንዳያናጋ አሰጋ። ዓማፅያኑን እየረዱ ነው በሚል የሚጠረጠሩ የውጭ ኃይሎች ውዝግቡ ይበልጡን እንዳይባባስ ይህንኑ ርዳታቸውን