በሶሪያ የ ተ መ ድ ታዛቢዎች መከልከላቸው
ሶሪያ ያሉት የተባበሩት መንግሥታት ታዛቢዎች ማዕከላዊ ሶሪያ የሚገኙ መንደሮች እንዳይገቡ የሶሪያ ጦርና የአካባቢው ነዋሪዎች መከልከላቸው ተዘገበ ። የቡድኑ አባላት ወደ መንደሮቹ ለመግባት ሲሞክሩ እንደተተኮሰባቸው ተገልጿል ። ታዛቢዎቹ ማዝራትና
ሶሪያ ያሉት የተባበሩት መንግሥታት ታዛቢዎች ማዕከላዊ ሶሪያ የሚገኙ መንደሮች እንዳይገቡ የሶሪያ ጦርና የአካባቢው ነዋሪዎች መከልከላቸው ተዘገበ ። የቡድኑ አባላት ወደ መንደሮቹ ለመግባት ሲሞክሩ እንደተተኮሰባቸው ተገልጿል ። ታዛቢዎቹ ማዝራትና