ሥራ ተቋራጮች ለህዳሴ ግድብ ቃል ከገቡት 10 በመቶ ብቻ ነው የከፈሉት

–    ቃል የገቡት 150 ሚሊዮን ብር ነበር

በተለያዩ የኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ ሥራ ተቋራጮች ለህዳሴው ግድብ ቃል ከገቡት 150 ሚሊዮን ብር ውስጥ 10 በመቶውን ብቻ መክፈላቸው ታወቀ፡፡