ሥራ ተቋራጮች ለህዳሴ ግድብ ቃል ከገቡት 10 በመቶ ብቻ ነው የከፈሉት
– ቃል የገቡት 150 ሚሊዮን ብር ነበር
በተለያዩ የኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ ሥራ ተቋራጮች ለህዳሴው ግድብ ቃል ከገቡት 150 ሚሊዮን ብር ውስጥ 10 በመቶውን ብቻ መክፈላቸው ታወቀ፡፡
በተለያዩ የኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ ሥራ ተቋራጮች ለህዳሴው ግድብ ቃል ከገቡት 150 ሚሊዮን ብር ውስጥ 10 በመቶውን ብቻ መክፈላቸው ታወቀ፡፡