ኢትዮጵያዊቷን የገደሉ ሶስት የመናዊያን ፍ/ቤት በነፃ ለቀቃቸው … አል-ወሳይቂያ ጋዜጣ

ሀበሻ በየመን

ሀረድ ካምፕ ውስጥ ያሉ በርካታ ኢትዮጵያዊያን በተላላፊ በሽታ ተጠቅተዋል … የመን ታይምስ ጋዜጣ

ልጄን ማዳን እፈልጋለሁ እርዱኝ … ልጇ የታመመባት እናት

በየመን 14,000 ኢትዮጵያዊያን ችግር ውስጥ ገብተዋል … የየመን ሬድዮ

ግሩም ተ/ኃይማኖት

ሰሞኑን የታተመ አንድ ”አል-ወሳይቂያ” የተባለ ጋዜጣ በአንዲት ኢትዮጵያዊት ላይ የተደረገ ግድያን ምስጢር አጋልጧል። ”እስከሞት የሚሰቃዩ ኢትዮጵያዊያን በሰነዓ” የሚል ርዕስ ሰጥቶ ምንጩ የየመን ሁማን ራይት ሚኒስቴር እንደሆነ ጠቅሶ ዘገባውን ለንባብ ያበቃውን ጋዜጣ ትርጉም እነሆ፦