ኤርባስ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ተጨማሪ አውሮፕላኖች ለመሸጥ እየተንቀሳቀሰ ነው

አውሮፓዊው የአውሮፕላን አምራች ኤርባስ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ተጨማሪ አውሮፕላኖችን ለመሸጥ እየተንቀሳቀሰ መሆኑ ታወቀ፡፡