ኢትዮ- ቴሌኮም እና የሰራተኞቹ ማህበር

የቀድሞ የኢትዮጵያ የቱሌ-ኮምንኬሽን ኮርፕሪሽን ሰራተኞች ማኅበር ጥያቄ ገና እልባት እንዳላገኘ ፤ ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ የላከልን ዘገባ ያስረዳል። መሥሪያ ቤቱ ፣ በአዲስ አወቃቀር ኢትዮ- ቴሌኮም ከተባለ ወዲህ አዲስ ማኅበር መቋቋሙምታውቋል።