ድሬደዋ የቆሻሻ ስፍራን ወደመናፈሻ

የድሬደዋ አስተዳደር ከሰማንያ ዓመታት በላይ ደረቅ የቆሻሻ መጣያ የነበረዉን ስፍራ ወደመናፈሻነት ሊቀይር መሆኑን ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ከስፍራዉ በላከልን ዘገባ አመልክቷል። ሂደቱ ለአካባቢዉ ፅዳትን ብሎም ልምላሜን እንደሚያጎናፅፍ