የኢትዮጵያ ፌደሬሽን ምክር ቤት
ምክር ቤቱ ባለፉት 10ና 15 ዓመታት መልስ ባላገኙና ሲንከባለሉ በቆዩ የማንነታችን ይታወቅልን የማህበረሰብ ጥያቄዎች ውስጥ በተወሰኑት ላይ ውሳኔ ማሳለፉን የአዲስ አበባው ወኪላችን ታደሰ እንግዳው ዘግቧል ። ለምክርቤቱ ስለቀረቡ ጥያቄዎች ሬፖርቱ አውስቷል።
ምክር ቤቱ ባለፉት 10ና 15 ዓመታት መልስ ባላገኙና ሲንከባለሉ በቆዩ የማንነታችን ይታወቅልን የማህበረሰብ ጥያቄዎች ውስጥ በተወሰኑት ላይ ውሳኔ ማሳለፉን የአዲስ አበባው ወኪላችን ታደሰ እንግዳው ዘግቧል ። ለምክርቤቱ ስለቀረቡ ጥያቄዎች ሬፖርቱ አውስቷል።