የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ የትግል ሸንጎ
በኦታዋ ካናዳ ተመሰረተው ሸንጎው ዓላማ የኢትዮጵያን ህዝብ የሥልጣን ባለቤትነት ማረጋገጥ መሆኑን የሸንጎው ሊቀመንበር ዶክተር ኤርሚያስ ዓለሙ ለዶቼቬለ ተናግረዋል ። ሸንጎው በተለያዩ የፖለቲካና የሲቪክ ተቋማት ጥምረት ነው የተመሰረተው ።
በኦታዋ ካናዳ ተመሰረተው ሸንጎው ዓላማ የኢትዮጵያን ህዝብ የሥልጣን ባለቤትነት ማረጋገጥ መሆኑን የሸንጎው ሊቀመንበር ዶክተር ኤርሚያስ ዓለሙ ለዶቼቬለ ተናግረዋል ። ሸንጎው በተለያዩ የፖለቲካና የሲቪክ ተቋማት ጥምረት ነው የተመሰረተው ።