ኢትዮጵያ በሐኪሞች ቁጥር የታዳጊ አገሮችን መስፈርት አታሟላም

የጠቅላላ ሐኪሞችና ስፔሻሊስቶች ከፍተኛ እጥረት ያለባት ኢትዮጵያ፣ የዓለም ጤና ድርጅት ለታዳጊ አገሮች ያስቀመጠውን ደረጃ እንኳን ማሟላት አለመቻሏ ተገለጸ፡፡