የሰብዓዊ መብት ጉባዔዎች ልዩ መግለጫዎች

በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ጉባዔዎች ትናንት ይፋ ባደረገው አንድ መቶ ሀያኛና አንድ መቶ ሀያ ሁለተኛ ልዩ መግለጫዎቹ የዜጎች የእምነት ነፃነት እንዲከበር፡ በተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ እየደረሰ ነው ያለው ወከባ እና እስር እንዲቆም መንግሥትን ጠይቆዋል።