አፍሪቃና «ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል»
የአፍሪቃው ክፍለ ዓለም በኤኮኖሚ ዕድገት እያሳየ መሆኑ ቢነገርም፤ ዕድገቱ ፤ ኑዋሪዎቹን ፤ እኩል የዕድገቱ ተጠቃሚ ባለማድረጉ አወንታዊ መልክ አይታይበትም ተብሏል። ይህ የተነገረው በቅርቡ፤ የአፍሪቃ የዕድገት መድረክ (አፍሪቃ ፕሮግረስ ፓነል )የተሰኘው መድረክ በኮፊ አናን ሊቀመንበርነት፤ ባካሄደው ጉባዔ ላይ ነው። —
የአፍሪቃው ክፍለ ዓለም በኤኮኖሚ ዕድገት እያሳየ መሆኑ ቢነገርም፤ ዕድገቱ ፤ ኑዋሪዎቹን ፤ እኩል የዕድገቱ ተጠቃሚ ባለማድረጉ አወንታዊ መልክ አይታይበትም ተብሏል። ይህ የተነገረው በቅርቡ፤ የአፍሪቃ የዕድገት መድረክ (አፍሪቃ ፕሮግረስ ፓነል )የተሰኘው መድረክ በኮፊ አናን ሊቀመንበርነት፤ ባካሄደው ጉባዔ ላይ ነው። —