የዓለም የምጣኔ ሃብት ምክክር መድረክ

የዓለም የምጣኔ ሃብት ምክክር መድረክ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚያደርገውን ክርክር ዛሬም ለ 2 ተኛ ቀን ቀጥሏል። ትናንት አመሻሽ ላይ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለሰ ዜናዊ የታንዛኒያው ፕሬዝዳንት ጃካያ ኪክዌቴና የናያጀሪያው ፕሬዝዳንት