የአፍላ እድሜ DW Amharic May 11, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship «ትምህርት ደበረኝ። ወላጆቼ ጣጣ ያበዙብኛል፣ እኔ ህፃን አይደለሁም » እነዚህ አረፍተ ነገሮች በአብዛኞቹ በአፍላ የእድሜ ክልል ውስጥ ባሉ ታዳጊ ወጣቶች አንደበት አዘውትረው ይደመጣሉ።