የኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሰልፍ በበርሊን
በጀርመን መዲና በርሊን የተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን መንግሥት በመቃወም ዛሬ ሰልፍ ወጡ ። ሰልፈኞቹ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚወስዳቸውን እርምጃዎች የሚቃወሙ ልዩ ልዩ መፈክሮችን እያሰሙ ከጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ተነስተው
በጀርመን መዲና በርሊን የተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን መንግሥት በመቃወም ዛሬ ሰልፍ ወጡ ። ሰልፈኞቹ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚወስዳቸውን እርምጃዎች የሚቃወሙ ልዩ ልዩ መፈክሮችን እያሰሙ ከጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ተነስተው