በቴይለር ላይ የተላለፈው ብይን

ዘሄግ ኔዘርላንድስ የተሰየመው የሴራልዮን ልዩ ፍርድ ቤት በቀድሞው የላይቤሪያ መሬ ቻርልስ ቴይለር ላይ ዛሬ የጥፋተኝነት ብይን አሳልፏል ። ፍርድ ቤቱ ቴይለር በተመሠረቱባቸው 11 የወንጀል ክሶች ጥፋተኛ መሆናቸውን አሰታወቋል ።ቴይለር