የሶሪያ ግጭትና የተባበሩት መንግሥታት

ተቃዋሚ ሐይላት ዛሬ እንዳስታወቁት ደግሞ ስምምነቱ ገቢር ከሆነበት ጊዜ ጀምሮ የመንግሥት ጦር በከፈተዉ ተኩስ አንድ መቶ ሰዎች ተገድለዋል።መንግሥት በበኩሉ ተቃዋሚዎቹ ሕዝብን እያሸበሩ፥ ተቋሟትን እያጠፉ ነዉ በማለት ይወነጅላል።