ዩክሬይን እና የዩሊያ ቲሞሼንክ ዕጣ ፈንታ

የቀድሞ የዩክሬይን ጠቅላይ ሚንስትር ዩሊያ ቲሞሼንኮ እአአ በ 2004 ዓም በዩክሬይን የተካሄደው ብርቱካናማ ዓብዮት በመባል የሚታወቀው የሕዝብ ዓመፅ ታዋቂ መሪ ነበሩ። አሁን ግን በሥልጣን ዘመናቸው ፈፅመዉታል በተባለዉ ሙስና ሰባት አመት እስራት ተፈርዶባቸው ባለፈው ነሀሴ ወር 2011ዓም ወህኒ የወረዱ ሲሆን፡