የስኳር ፕሮጀክቶች በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ እየተከናወኑ አይደለም
የነባር ስኳር ፋብሪካዎች ማስፋፊያና የአዳዲስ ፕሮጀክቶች ልማት ሥራዎች በአቅም ውሱንነት ምክንያት በታቀደላቸው የጊዜ ሰሌዳ አለመከናወናቸውን የስኳር ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ገለጹ፡፡
የነባር ስኳር ፋብሪካዎች ማስፋፊያና የአዳዲስ ፕሮጀክቶች ልማት ሥራዎች በአቅም ውሱንነት ምክንያት በታቀደላቸው የጊዜ ሰሌዳ አለመከናወናቸውን የስኳር ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ገለጹ፡፡