አክሰስ ሪል ስቴት ከዱባዩ ኩባንያ ጋር በሽርክና ለመሥራት የሁለት ቢሊዮን ብር ስምምነት ፈጸመ
• የአክሰስን ማኔጅመንት የዱባዩ ኩባንያ ይረከባል
አክሰስ ሪል ስቴት እየገነባችው ያሉትንና ወደፊት የሚገነባቸውን መኖርያ ቤቶች በሽርክና ለማልማት ሶሊተን ሆልዲንግ ከተባለ የዱባይ ኩባንያ ጋር የሁለት ቢሊዮን ብር ስምምነት ተፈራረመ፡፡
• የአክሰስን ማኔጅመንት የዱባዩ ኩባንያ ይረከባል
አክሰስ ሪል ስቴት እየገነባችው ያሉትንና ወደፊት የሚገነባቸውን መኖርያ ቤቶች በሽርክና ለማልማት ሶሊተን ሆልዲንግ ከተባለ የዱባይ ኩባንያ ጋር የሁለት ቢሊዮን ብር ስምምነት ተፈራረመ፡፡