አክሰስ ሪል ስቴት ከዱባዩ ኩባንያ ጋር በሽርክና ለመሥራት የሁለት ቢሊዮን ብር ስምምነት ፈጸመ

•    የአክሰስን ማኔጅመንት የዱባዩ ኩባንያ ይረከባል

አክሰስ ሪል ስቴት እየገነባችው ያሉትንና ወደፊት የሚገነባቸውን መኖርያ ቤቶች በሽርክና ለማልማት ሶሊተን ሆልዲንግ ከተባለ የዱባይ ኩባንያ ጋር የሁለት ቢሊዮን ብር ስምምነት ተፈራረመ፡፡