13 ኛው ለም አቀፍ የጤና ጉባዔ በአዲስ አበባ
አሥራ ሦስተኛው ዓለም ቀፍ የጤና ጉባዔ ዛሬ በአዲስ አበባ በሚሌንየም አዳራሽ ተከፈተ። ጉባዔው የጤና ተደራሽነት በዓለም ዙርያና ዕድሎቹ በሚል መርህ ከዛሬ ጀምሮ ለቀጣዮቹ አምስት ቀናት ይካሄዳል።
አሥራ ሦስተኛው ዓለም ቀፍ የጤና ጉባዔ ዛሬ በአዲስ አበባ በሚሌንየም አዳራሽ ተከፈተ። ጉባዔው የጤና ተደራሽነት በዓለም ዙርያና ዕድሎቹ በሚል መርህ ከዛሬ ጀምሮ ለቀጣዮቹ አምስት ቀናት ይካሄዳል።