የአድዋ ድል ምክንያቱና ዉጤቱ

የኢትዮጵያ ጥንታዊ አርበኞች እስካፍንጫዉ የታጠቀዉን የኢጣሊያ ቅኝ ገዢ ሐያል ጦር ካሸነፋባቸዉ ምክንያቶቹ ዋና ዋናዎቹ ኢትዮጵያዊዉ የታሪክ ምሑር ፕሮፌሰር ባሕሩ ዘዉዴ እንደሚሉት ሰወስት ናቸዉ።