የአድዋ ድል ምክንያቱና ዉጤቱ
የኢትዮጵያ ጥንታዊ አርበኞች እስካፍንጫዉ የታጠቀዉን የኢጣሊያ ቅኝ ገዢ ሐያል ጦር ካሸነፋባቸዉ ምክንያቶቹ ዋና ዋናዎቹ ኢትዮጵያዊዉ የታሪክ ምሑር ፕሮፌሰር ባሕሩ ዘዉዴ እንደሚሉት ሰወስት ናቸዉ።
የኢትዮጵያ ጥንታዊ አርበኞች እስካፍንጫዉ የታጠቀዉን የኢጣሊያ ቅኝ ገዢ ሐያል ጦር ካሸነፋባቸዉ ምክንያቶቹ ዋና ዋናዎቹ ኢትዮጵያዊዉ የታሪክ ምሑር ፕሮፌሰር ባሕሩ ዘዉዴ እንደሚሉት ሰወስት ናቸዉ።