የባህል መድረክ

በዓለም የመጀመሪያው በስዕል ተደግፎ የተጻፈ መጽሐፍ ቅዱስ በኢትዮዽያ ተገኘ። መጽሐፍ ቅዱሱ የተገኘው በሰሜን ኢትዮዽያ በትግራይ ክልል አድዋ አከባቢ በሚገኘው የአባ ገሪማ ገዳም ውስጥ ነው።