የባህል መድረክ DW Amharic February 24, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በዓለም የመጀመሪያው በስዕል ተደግፎ የተጻፈ መጽሐፍ ቅዱስ በኢትዮዽያ ተገኘ። መጽሐፍ ቅዱሱ የተገኘው በሰሜን ኢትዮዽያ በትግራይ ክልል አድዋ አከባቢ በሚገኘው የአባ ገሪማ ገዳም ውስጥ ነው።