የሊቢያ ሕዝባዊ አመፅና ኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ቅጥረኛ ወታደሮች የሊቢያን መንግሥት ደግፋዉ አመፀኛዉን ሕዝብ እየወጉ ነዉ የሚለዉን ዘገባ አምባሳደር አይሌ አጣጥለዉ ነቅፈዉታል።